በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ጉባዔ ተጠናቀቀ


ብሄረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን)
ብሄረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን)

ዛሬ ስብሰባውን ያጠናቀቀው የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አቶ ደመቀ መኮንንን ሊቀመንበር፣ አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ደግሞ ምክትል ሊቀመንበር በማድረግ በድጋሚ መርጧል፡፡

ዛሬ ስብሰባውን ያጠናቀቀው የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አቶ ደመቀ መኮንንን ሊቀመንበር፣ አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ደግሞ ምክትል ሊቀመንበር በማድረግ በድጋሚ መርጧል፡፡ በገጠሙን ችግሮችና በመንስዔቻቸው እንደዚሁም በመፍትሄው ላይ የሃሳብ አንድነት መምጣቱ፣ የስብሰባው ስኬት ነው ብለዋል፡፡ የብአዴን ማዕከላዊ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አለምነው መኮነን፡፡

በቅርቡ በሚካሄደው ጉባዔ ለኢህአዴግ ሊቀመንበርነት ብሎም ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ብአዴን ዕጩ ያቀርብ እንደሆን ተጠይቀው፣ ዕጩ የማግኘቱ ጉዳይ በተናጠል በአንድ ፓርቲ ሳይሆን፣ በኢህአዴግ በአጠቃላይ በጋራ የሚወሰን ነው ብለዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ጉባዔ ተጠናቀቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG