በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ወደ ትግሌ እመለሳለሁ" - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ


አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ
አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ

ከትናንት በስቲያ ከእሥር የተፈቱት የአርበኞች ግንቦት ሰባት ዋና ፀኃፊ የነበሩት አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ጋራ ያደረጉት ውይይት እጅግ አውንታዊ እንደነበረ ገልፀዋል፡፡

ከትናንት በስቲያ ከእሥር የተፈቱት የአርበኞች ግንቦት ሰባት ዋና ፀኃፊ የነበሩት አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ጋራ ያደረጉት ውይይት እጅግ አውንታዊ እንደነበረ ገልፀዋል፡፡

የጀመሩትን ትግል እንደሚቀጥሉም አስታወቁ፡፡ በእሥር በተዳረጉበት ሁኔታ፣ በእሥር ቤት ቆይታቸውና በመሳሰሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከመለስካቸው አምሃ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"ወደ ትግሌ እመለሳለሁ" - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:03 0:00
"ወደ ትግሌ እመለሳለሁ" - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:44 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG