በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትንታኔ:- የፕሬዝዳንት ኦባማ የኢትዮጵያ ጉብኝት ዜና አቀባበልና የሚጠበቅ ፋይዳ?


የፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የኢትዮጵያ ጉብኝት
የፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የኢትዮጵያ ጉብኝት
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:43 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ሁለት ቀናት የቀረው የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ጉብኝት ዜና አቀባበልና የጉብኝታቸው ውጤት፤ ትንታኔው የሚያተኩርባቸው ጭብጦች ናቸው።፤

ትዝብትና ምሁራዊ ትንታኔውን የሚሰጡን እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና ትምሕርት ሲያስተምሩ የቆዩትና በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ትንታኔ በማቅረብ የሚታወቁት ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ናቸው።

XS
SM
MD
LG