በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሀገር ክህደት ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ጉዳይ


አዲስ አበባ
አዲስ አበባ

በሀገር ክህደት ወንጀል የተጠረጠሩ ጄነራሎች እና ሌሎች የጦር መኮንኖች ቤት በተካሄደ ዘመቻና ብርበራ በግለሰቦች እጅ መያዝ የሌለባቸው የጦር መሳሪያዎች መያዛቸውን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ቃሌ አቀባይ አቶ ጄይላን አብዲ እንደገለፁት የተያዙ መሳሪያዎች በነፍስ ወከፍ ሊያዙ የማይቻሉ ናቸው።
ከህወሓት ጋር በመመሳጠር በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት እንዲፈፀም አድርገዋል በሚል ነው መኮኖቹ በእስር ላይ የሚገኙት።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

በሀገር ክህደት ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:08 0:00


XS
SM
MD
LG