በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአምነስቲ ኢንተርናሽናል መግለጫ

አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተባለው የሰብአዊ መብት ድርጅት በሶማሌ ክልል ያለው ልዩ ፖሊስ ሕገወጥ በሆነ መንገድ ኦሮሞዎችን እየገደለ ነው ካለ በኋላ የኢትዮጵያ መንግሥት ልዩ ፖሊሱን መበተን አለበት ይላል።

አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተባለው የሰብአዊ መብት ድርጅት በሶማሌ ክልል ያለው ልዩ ፖሊስ ሕገወጥ በሆነ መንገድ ኦሮሞዎችን እየገደለ ነው ካለ በኋላ የኢትዮጵያ መንግሥት ልዩ ፖሊሱን መበተን አለበት ይላል።

የሶማሌና የኦሮምያ ክልሎችን በሚያዋስነው ድንበር አከባቢ ግጭቶች ሲካሄዱ እንደቆዩ የሚታወቅ ነው። የክልሉ አስተዳደሮችም አንደኛው ሌላውን ግጭቱን በማነሳሳት ተግባር እርስ በርሳቸው ሲካሰሱ እንደነበር ዘገባዎች ጠቁመዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአምነስቲ ኢንተርናሽናል መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:08 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG