No media source currently available
አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተባለው የሰብአዊ መብት ድርጅት በሶማሌ ክልል ያለው ልዩ ፖሊስ ሕገወጥ በሆነ መንገድ ኦሮሞዎችን እየገደለ ነው ካለ በኋላ የኢትዮጵያ መንግሥት ልዩ ፖሊሱን መበተን አለበት ይላል።