በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"እስሩ ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋት የሥርዓት ለውጥ መሆኑን ማሳያ ነው "- አምነስቲ


ከእስር የተለቀቁ ሰዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ተመልሰው መታሰር በአጠቃላይ ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋት የሥርዓት ለውጥ መሆኑን ማሳያ ነው ሲል ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ።

“ሰዎች መኖሪያ ድረስ በመሄድ ማኅበራዊ መቀራረቦችን በማፈን ማሰር አፋኝ ከሆነው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅም መንፈስ በላይ ነው” ያለው ደግሞ መቀመጫውን ጄኔቫ፣ ስዊዘርላንድ ያደረገው 'ስብስብ ለሰብኣዊ መብቶች በኢትዮጵያ' ተብሎ የሚጠራ የሰብአዊ መብት ድርጅት ነው።

የኢትዮጵያ መንግሥትም ሆነ ፖሊስ ስለታሰሩት ሰዎች የሚለውን ምላሽ ማግኘት በስልክ ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

"እስሩ ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋት የሥርዓት ለውጥ መሆኑን ማሳያ ነው "- አምነስቲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:46 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG