No media source currently available
የተጠናቀቀው የ2014ዓም በተለይ ከሠላምና ጸጥታ ጉዳዮች አንጻር አስቸጋሪ እንደነበር የገለፁት የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው ኢትዮጵያዊያን እና ኢትዮጵያውያት ትናንት ዕሁድ የተጀምረው አዲስ ዓመት የተሻለ ይሆናል የሚል ተስፋ አሳድረዋል። /ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/