በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ከአሜሪካ ጉዳይ ፈፃሚና ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩ


የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ከአሜሪካ ጉዳይ ፈፃሚና ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:05 0:00

የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ከአሜሪካ ጉዳይ ፈፃሚና ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩ

ሃገሪቱን ወደ አንድ መድረክ ለማምጣት ኢትዮጵያ ለምታደርገው ሰላማዊ ምክክር አሜሪካ ድጋፍ እንደምሰጥ አስታወቀች። በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ጉዳይ ፈፃሚ አምባሳደር ቴሪስ አን ጄከብሰን ባህር ዳር ላይ ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።

ርዕሰ መስተዳድሩ በኢትዮጵያ የቻይናንም አምባሳደር ተቀብለው ያነጋገሩ ሲሆን ከሁለቱም ዲፕሎማቶች ጋር ያደረጉት ውይይት ፍሬያማ እንደነበር ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG