በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራና የትግራይ ክልል የሰላም ስምምነት


የአማራና የትግራይ ክልል መሪዎች ያስለታለፉት የሰላም መልዕክትና የገቡት ቃል፣ ከፖለቲካ ቋንቋ ያለፈ እንደሚሆን የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባዔ ተስፋውን ገልጿል፡፡

የአማራና የትግራይ ክልል መሪዎች ያስለታለፉት የሰላም መልዕክትና የገቡት ቃል፣ ከፖለቲካ ቋንቋ ያለፈ እንደሚሆን የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባዔ ተስፋውን ገልጿል፡፡ ከፍሬያቸው በሂደት እናያለን ብለዋል - የጉባዔው ዋና ጸሐፊ መጋቢ ዘሪሁን ደጉ፡፡

የሁለቱ ክልሎች መሪዎች ትናንት በአስተላለፊት መልዕክት ግጭት ጀማሪ እንደማይሆኑ ቃል ገብተዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአማራና የትግራይ ክልል የሰላም ስምምነት
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:05 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG