No media source currently available
የአማራና የትግራይ ክልል መሪዎች ያስለታለፉት የሰላም መልዕክትና የገቡት ቃል፣ ከፖለቲካ ቋንቋ ያለፈ እንደሚሆን የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባዔ ተስፋውን ገልጿል፡፡