በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሰሜንና በደቡብ ወሎ አንዳንድ አካባቢዎች የስልክ አገልግሎት እንደተቋረጠ ተገለጸ


በሰሜንና በደቡብ ወሎ አንዳንድ አካባቢዎች የስልክ አገልግሎት እንደተቋረጠ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:29 0:00

በሰሜንና በደቡብ ወሎ አንዳንድ አካባቢዎች የስልክ አገልግሎት እንደተቋረጠ ተገለጸ

በዐማራ ክልል በሰሜንና በደቡብ ወሎ ዞኖች፣ እንዲሁም በአካባቢዎቻቸው፣ የስልክ አገልግሎት እንደተቋረጠና ቤተሰቦቻቸውን ለማግኘት እንዳልቻሉ፣ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።

በሌላ በኩል፣ ካለፈው ማክሰኞ ጀምሮ፣ በደብረ ማርቆስ፣ በፍኖተ ሰላም እና በደንበጫ ከተሞች፣ እንዲሁም በአካባቢዎቻቸው የተቋረጠው የስልክ አገልግሎትም፣ እስከ አሁን እንዳልጀመረ፣ የባሕር ዳር ነዋሪዎች ሰሞኑን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

በዐማራ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች የስልክ አገልግሎት እንደተቋረጠ ነዋሪዎች ገልፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:15 0:00

ጉዳዩን አስመልክቶ፣ ከፌዴራልም ኾነ ከክልል የመንግሥት የሥራ ሓላፊዎች፣ መረጃ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG