በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በማንነታችሁ ስትደራጁ በማስተዋል ይሁን" - ኮሎኔል ደመቀ ዘውዴ


የባህርዳር ወጣቶች
የባህርዳር ወጣቶች

የአማራ ተማሪዎች ማኅበር በባህርዳር ዩኒቨርስቲ ከሁሉም ካንፓሶች በተውጣጡ ተማሪዎች ከሰሞኑ ተመስርቷል።

በምስረታው የተገኙት የወልቃይት ጠገዴ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ ሰብሳቢ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዴ “በማንነታችሁ ስትደራጁ በማስተዋል ይሁን” ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

"በማንነታችሁ ስትደራጁ በማስተዋል ይሁን" - ኮሎኔል ደመቀ ዘውዴ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:42 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG