በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራ ክልል የምግብ ዋስትናና አደጋ መከላከል ማስተባበሪያ አስተባበለ


የአማራ ክልል የምግብ ዋስትናና አደጋ መከላከል ማስተባበሪያ ፕሮግራም ጽ/ቤት ለዕርዳታ የተላከ እህል አልቀበልም አለ ተብሎ በማኅበራዊ ሚዲያ የተሠራጨው ዜና ትክክል አይደለም ብሏል።

በአንድ ግለሰብ የተፈጠረን ስህተት በተቋም ደረጃ መፈረጅ ተገቢ አይደለም ሲልም አክሏል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የአማራ ክልል የምግብ ዋስትናና አደጋ መከላከል ማስተባበሪያ አስተባበለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:22 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG