No media source currently available
የአማራ ክልል የምግብ ዋስትናና አደጋ መከላከል ማስተባበሪያ ፕሮግራም ጽ/ቤት ለዕርዳታ የተላከ እህል አልቀበልም አለ ተብሎ በማኅበራዊ ሚዲያ የተሠራጨው ዜና ትክክል አይደለም ብሏል።