በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የማዕከላዊ ጎንደር ግጭት


በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በተለይ በምሥራቅ ደንቢያ እና ጭልጋ አካባቢ ግጭት መቀጠሉ ተገለፀ።

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በተለይ በምሥራቅ ደንቢያ እና ጭልጋ አካባቢ ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በማንነት ላይ ያተኮረው ግጭት አሁንም እንደቀጠለ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለፁ።

ከአማራ ወገን የሆኑት ጥቃቱን እያደረሱ ያሉት በቅማንት የማንነት ኮሚቴ አባላት አማካኝነት የሚመሩ መለዮ የለበሱ ፀጉረ ልውጥ ሰዎች ናቸው ሲሉ ከቅማንት ወገን እና የኮሚቴ አባል የሆኑት ደግሞ የ3ቱ ቀበሌዎች ጥያቄ መመለስ አለበት።

ሀገር የምትመራው በሽምግልና ሳይሆን በህግ አግባብ ነው። የ3ቱ ቀበሌዎች ጥያቄ ካልተመለሰ በአካባቢው መረጋጋት አይኖርም እያሉ ነው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የማዕከላዊ ጎንደር ግጭት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:49 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG