በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ አምስት መቶ የሚሆኑ ባለሥልጣናት በግምገማ ተለይተዋል


የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን
የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን

በመንግሥትና በፓርቲ የተለያዩ ደረጃዎች ግምገማዎች እየተካሄዱና እርምጃዎች እየተወሰዱ መሆናቸው እየተገለፀ ነው፡፡

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ውስጥ እስከ አሁን በተካሄዱ ግምገማዎች ወደ አምስት መቶ የሚጠጉ ባለሥልጣናት በተለያየ ደረጃ ተጠያቂ እንደሚሆኑ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን - ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡

ኃላፊው አክለውም አጣሪ ኮሚቴ ተቋቁሞ ግምገማዎችና ምርመራዎች ግልፅነት ባለው መንገድ እየተካሄዱ ነው ብለዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

በአማራ አምስት መቶ የሚሆኑ ባለሥልጣናት በግምገማ ተለይተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:58 0:00

XS
SM
MD
LG