በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራና የቅማንት ሕዝብ


የአማራና የቅማንት ሕዝብ በባህል፣ በቋንቋ፣ በሃይማናትና በሥነ ልቦና አንድ ሕዝብ ነን፣ ሊለያዩን የሚሹ ወገኖችን ከፀጥታ ኃይሉ ጎን በመቆም ስለ ሰላም እንሰራለን ሲሉ በጎንደር በተደረገው የሰላም ውይይት ላይ የተገኙ የሁለቱም ወገን ተሳታፊዎች ተናገሩ።

የአማራና የቅማንት ሕዝብ በባህል፣ በቋንቋ፣ በሃይማናትና በሥነ ልቦና አንድ ሕዝብ ነን፣ ሊለያዩን የሚሹ ወገኖችን ከፀጥታ ኃይሉ ጎን በመቆም ስለ ሰላም እንሰራለን ሲሉ በጎንደር በተደረገው የሰላም ውይይት ላይ የተገኙ የሁለቱም ወገን ተሳታፊዎች ተናገሩ።

የክልሉ የሰላምና የደኅንነት ቢሮ ኃላፊ ብርጌዲል ጄኔራል አሳምነው ጽጌ በበኩላቸው፣ «አጥፊዎችን ለህግ እናቀርባለን፤ በዚህ ረገድ ሕዝቡ ይልቁንም ወጣቱ ሊተባበረን ይገባል» ብለዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የአማራና የቅማንት ሕዝብ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG