በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቤንሻንጉል ተፈናቃዮች ከአማራ ክልል መንግሥት ምላሽ አለማግኘታቸውን ገለፁ


ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ ካማሽ ዞን፣ በለው ጃፎ ወረዳ የተፈናቀሉና በባሕርዳር ከተማ በጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የሚገኙ
ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ ካማሽ ዞን፣ በለው ጃፎ ወረዳ የተፈናቀሉና በባሕርዳር ከተማ በጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የሚገኙ

የተፈናቃዮቹ ጥያቄያቸው በተወለዱበት ክልል መልሶ መቋቋም መሆኑን በመጥቀስ ሌሎች ክልሎች በጎሳ ግጭት ለተፈናቀሉ ነዋሪዎቻቸው የሚሰጡትን እርዳታ አማራ ክልልም ሊሰጣቸው እንደሚገባ ይናገራሉ።

በባሕርዳ ከተማ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተከርስቲያን ተጠልለው የሚገኙት ከቤንሻንጉል ክልል የተፈናቀሉ የአማራ ክልል ተወላጆች ለክልሉ መንግሥት ያቀረቡት የመልሶ መቋቋም ጥያቄ እስካሁን ምላሽ አለማግኘቱን ገልፀው በአካባቢው ሰው እርዳታ በቤተክርስቲያን ደጅ ተጠልለው እንደሚገኙ በአስተባባሪያቸው አማካኝነት ተናግረዋል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)

የቤንሻንጉል ተፈናቃዮች ከአማራ ክልል መንግሥት ምላሽ አለማግኘታቸውን ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:39 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG