በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዩናይትድ ስቴትስ የሚገኙ ሁለት የአማራ ተወላጆች ማኅበራት በሰሞንኛው ጉዳይ


“..ቅዳሜ ባሕር ዳር እና አዲስ አበባ በተከሰተው ድርጊትና ከዚያም በኋላ የሚወጡት መረጃዎችና ከዚህም ከዚያም የሚሰሙት ነገሮች እነኝህ ሁሉ ስሜቶች ባንዴ እንዲሰሙን አድርገውናል። ለተጎዱና ልባቸው ለተሰበረ ወገኖቻችንን መጽናናትን ለማጋራት ነው።..” አቶ ተመስገን መንግስቱ የአማራ ማኅበር በሰሜን አሜሪካ የሕዝብ ግንኙነት ተጠሪ።

መሰንበቻውን በባህር ዳር እና በአዲስ አበባ ከፍተኛ የመንግስት ባለ ሥልጣናት የተገደሉንባቸውን ድንገቶች ተከትሎ ሁለት የአማራ ተወላጆች ማኅበራት ከዋሽንገተን ዲሲ ወጣ ብላ በምትገኘው የሲልቨር ስፕሪንግ ከተማ የሰጡትን ጋዜጣዊ መግለጫ ተንተርሶ የተካሄደ ቃለ ምልልስ ነው።

አቶ ተመስገን መንግሥቱ የአማራ ማህበር የሰሜን አሜሪካ የህዝብ ግንኙነት ተወካይ
አቶ ተመስገን መንግሥቱ የአማራ ማህበር የሰሜን አሜሪካ የህዝብ ግንኙነት ተወካይ

ማኅበራቱ የአማራ ማኅበር በሰሜን አሜሪካ እና የአማራ ባለሞያዎች አንድነት ይባላሉ። ሁለቱን ማኅበራት በመወከል የአማራ ማሕበር በሰሜን አሜሪካ የሕዝብ ግንኙነት ተጠሪ አቶ ተመስገን መንግሥቱ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ ከዚህ ያድምጡ።

በዩናይትድ ስቴትስ የሚገኙ ሁለት የአማራ ተወላጆች ማኅበራት በሰሞንኛው ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:43 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG