በኢትዮጵያ የሕዝብ ጤና አጠባበቅን ከሚፈትኑ ችግሮች መካከል አንዱ፣ በቂ የሕዝብ መጸዳጃ ቤቶች እጥረት ነው፡፡ ይህን እጥረት ያጤነው አንድ ወጣት፣ ተንቀሳቃሽ የመጸዳጃ ቤቶችን በተለየ መንገድ ለማስተዋወቅ ጥረት ጀምሯል፡፡ በዐዲስ አበባ ውስጥ በተለያዩ ሥፍራዎች በሚንቀሳቅሰው የመጸዳጃ ቤት፣ ትኩረትን የሳበው ወጣት፥ ያዕቆብ ፈረደ ይባላል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 27, 2023
የአፍሪካ ህብረት የአልማዝ ኢዮቤልዩ አከባበር
-
ሜይ 26, 2023
በሱዳን መጠለያቸው የወደመባቸው ኢትዮጵያውያን “ርዳታ አላገኘንም” አሉ
-
ሜይ 26, 2023
ባለፈው የቦረና ድርቅ ዓመታት ከ3 ሚሊዮን በላይ የቤት እንስሳት ሞተዋል
-
ሜይ 26, 2023
በመስጂዶችን መፍረስ ተቃውሞ ወቅት ህይወት መጥፋቱን ፖሊስ አስታወቀ