በኢትዮጵያ የሕዝብ ጤና አጠባበቅን ከሚፈትኑ ችግሮች መካከል አንዱ፣ በቂ የሕዝብ መጸዳጃ ቤቶች እጥረት ነው፡፡ ይህን እጥረት ያጤነው አንድ ወጣት፣ ተንቀሳቃሽ የመጸዳጃ ቤቶችን በተለየ መንገድ ለማስተዋወቅ ጥረት ጀምሯል፡፡ በዐዲስ አበባ ውስጥ በተለያዩ ሥፍራዎች በሚንቀሳቅሰው የመጸዳጃ ቤት፣ ትኩረትን የሳበው ወጣት፥ ያዕቆብ ፈረደ ይባላል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች