ውድብ ናፅነት ትግራይ ወይም "የትግራይ ነፃነት ፓርቲ" በመቐለ ከተማ ሊያካሂደው የነበረውን ሕዝባዊ ውይይት መከልከሉን ገለፀ፡፡ ፓርቲው ሕዝባዊ ውይይት ለማካሄድ ሲከለከል በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ሁለተኛው መሆኑን አስታውቋል፡፡ የመቐለ ከተማ ፖሊስ ጽህፈት ቤት በበኩሉ "ፓርቲው ያስፈቀደውም የሆነ የተከለከለ ስብሰባ የለም" በማለት ምላሽ ሰጥቷል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 02, 2023
በመስጂዶች ማፍረስ በቀጠለው ተቃውሞ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ
-
ጁን 02, 2023
የዕውቀት አሸጋጋሪው - “ቤማንዳ” የምስጋና ምሽት
-
ጁን 02, 2023
በካሜሩን ባህላዊ መሪው ከ18 ወራት እገታ በኋላ ተለቀቁ
-
ጁን 02, 2023
የ“ሲድ ኢትዮጵያ”- የዘንድሮ ተሸላሚ ብርቱ ኢትዮጵያውያን