ውድብ ናፅነት ትግራይ ወይም "የትግራይ ነፃነት ፓርቲ" በመቐለ ከተማ ሊያካሂደው የነበረውን ሕዝባዊ ውይይት መከልከሉን ገለፀ፡፡ ፓርቲው ሕዝባዊ ውይይት ለማካሄድ ሲከለከል በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ሁለተኛው መሆኑን አስታውቋል፡፡ የመቐለ ከተማ ፖሊስ ጽህፈት ቤት በበኩሉ "ፓርቲው ያስፈቀደውም የሆነ የተከለከለ ስብሰባ የለም" በማለት ምላሽ ሰጥቷል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 18, 2024
የኢትዮጵያ መንግሥት የባለድርሻዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ቀውሶችን ለመፍታት ቃል ገባ
-
ኤፕሪል 18, 2024
የፕሬዚዳንት ባይደንና የትራምፕ የዲፕሎማሲ አያያዞች በንጽጽር ሲታዩ
-
ኤፕሪል 18, 2024
የባይደን የምረጡኝ ዘመቻ እና የትረምፕ የፍርድ ቤት ሳምንታዊ ውሎዎች
-
ኤፕሪል 18, 2024
ዋላዩ የኦሃዮ ግዛት ድጋፍ ወደ ወግ አጥባቂ ፕሬዚዳንታዊ እጩዎች እያጋደለ ነው
-
ኤፕሪል 18, 2024
የኦሮሞ እና የትግራይና ማኅበረሰብ አባላት ጦርነት እንዲቆም የሚጠይቅ ሰልፍ አካሄዱ
-
ኤፕሪል 18, 2024
በእስራኤሉ ቀውስ ባይደንና ትራምፕ የመራጩን ድጋፍ ለማግኘት እየተፈካከሩ ነው