ውድብ ናፅነት ትግራይ ወይም "የትግራይ ነፃነት ፓርቲ" በመቐለ ከተማ ሊያካሂደው የነበረውን ሕዝባዊ ውይይት መከልከሉን ገለፀ፡፡ ፓርቲው ሕዝባዊ ውይይት ለማካሄድ ሲከለከል በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ሁለተኛው መሆኑን አስታውቋል፡፡ የመቐለ ከተማ ፖሊስ ጽህፈት ቤት በበኩሉ "ፓርቲው ያስፈቀደውም የሆነ የተከለከለ ስብሰባ የለም" በማለት ምላሽ ሰጥቷል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 07, 2023
ከፍልሰት ተመላሽ ወጣት ኢትዮጵያውያን የጉዞ ሠቆቃቸውን ያጋራሉ
-
ዲሴምበር 07, 2023
የዘንድሮው የዱባዩ የዓለም የአየር ንብረት ጉባኤ እና እሰጥ አገባው
-
ዲሴምበር 07, 2023
አሜሪካ ከሩሲያ ጋራ ግንኙነት እንዳላቸው የተጠረጠሩ ወታደሮችን በጦር ወንጀል ከሰሰች
-
ዲሴምበር 07, 2023
በ“አሌክሳንድሪያ ስካትሽ የገና የጎዳና በዓል” ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለመጀመሪያ ጊዜ ተሳተፉ
-
ዲሴምበር 07, 2023
በናይጄሪያ የካዱና ግዛት የቦምብ ጥቃት በጥልቀት እንዲመረመር ፕሬዚዳንቱ አዘዙ