በኦሮምያ ክልል ድርቅ በተጠቁት አካባቢዎች የኩፍኝ ወረርሽ መቀስቀሱ ተገለጠ። ምስራቅ ባሌ ባሌ ዞን በድርቅ በተጠቁ ወረዳዎች ውስጥ የኩፍን በሽታ መከሰቱን የዞኑ ኮምዉንኬሽንስ ፅህፈት አስታወቀ። በእስካሁኑ ከ400 በላይ ሕፃናት በወረርሽኙ መጎዳታቸውን ገልፀው የዞኑ የጤና ባለሞያዎች ከቁጥጥር ውጭ እንዳይሆን ጥረት መያዛቸውን አመልክተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ