በኦሮምያ ክልል ድርቅ በተጠቁት አካባቢዎች የኩፍኝ ወረርሽ መቀስቀሱ ተገለጠ። ምስራቅ ባሌ ባሌ ዞን በድርቅ በተጠቁ ወረዳዎች ውስጥ የኩፍን በሽታ መከሰቱን የዞኑ ኮምዉንኬሽንስ ፅህፈት አስታወቀ። በእስካሁኑ ከ400 በላይ ሕፃናት በወረርሽኙ መጎዳታቸውን ገልፀው የዞኑ የጤና ባለሞያዎች ከቁጥጥር ውጭ እንዳይሆን ጥረት መያዛቸውን አመልክተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ፕሬዚዳንት ባይደንን ለመክሰስ የመጀመሪያው የይፋ ምስክርነት ተሰማ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የትዕግሥት አሰፋ የማራቶን ክብረ ወሰን “ከዘንድሮ ውጤቶች ሁሉ ታላቁ ነው” ሲል ፌዴሬሽኑ ገለጸ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ጆ ባይደን በትራምፕ ላይ የሚሰነዝሩትን ትችት አጠናክረው ቀጥለዋል
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የጋቦን ወታደራዊ አመራር ለለውጥ ግፊት የሚያደርጉ ጋቦናውያን እንዲታገሡ ጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
መንግሥት ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ ርዳታ መላክ እንደ ጀመረ ተገለጸ