በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፍትሕ በኢትዮጵያ ባለፉት ሃያ ዓመታት


የሕግ ባለሞያዎች ግምገማ

የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር /ኢሕአዴግ/ ባለፉት 20 ዓመታት በሀገሪቱ ምን ለውጦችን አምጥቷል? ዛሬ በኢትዮጵያ ያለው የዲሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ሁኔታስ በምን ደረጃ ላይ ይገኛል?

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ሰሞኑን በተከታታይ ከሚያቀርባቸው ልዩ ዝግጅቶች አንደኛው «ዲሞክራሲ በተግባር» ዛሬ በፍትህ፥ በሰብዓዊ መብቶችና በምርጫ ዙሪያ ያቀናበረውን የመጀመሪያ ክፍል ፕሮግራም ያስደምጣል።

የፕሮግራሙ አዘጋጅና አቅራቢ ሰሎሞን ክፍሌ በተጠቀሱት ርዕሶች ላይ ሁለት የሕግ ባለሞያዎችን በተናጠል አነጋግሯል።

ዝርዝሩን ከዚህ ያድምጡ።

XS
SM
MD
LG