“የኤርትራ ሠራዊት ዓዲግራት ከተማን ጳጉሜ 2/2014 በከባድ መሣሪያ ደብድቦ ሦስት ህፃናት የሚገኙባቸው አምስት ሰዎች ሲገደሉ 14 ደግሞ የተለያየ ጉዳት ደርሶባቸዋል” ሲሉ የዓዲግራት ጠቅላላ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ መናገራቸውን ሪፖርተራችን ዘግቧል። ረፖርተራችን አዲግራት ሄዶ በድብደባው ጉዳት እንደደረሰባቸው የገለፁና ሆስፒታል የተኙ ሰዎችንና የሆስፒታሉን ሠራተኞችንም አነጋግሯል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የሴቶች ጥቃትን የምትከላከለው - "አጅሪት"
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
በቫይረስ አማካኝነት የሚመጡ በሽታዎች የሚያስከትሉት የጤና ተግዳሮት
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በምጣኔ ሀብታዊ እና ሰብአዊ መርሀ ግብሮች የሚሳተፉት የምክር ቤት አባል
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የዐቅም ውስንነት ያለባቸውን ልጃገረዶች እና ቤተሰቦቻቸውን በማገዝ የሚያበቃው ተቋም
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
ፕሬዝደንት ትረምፕ የህንድ ጠቅላይ ሚንስትር ኔራንድራ ሞዲን በኋይት ቤተ መንግሥት አስተናገዱ
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የትረምፕ በጅምላ ማባረር እና እስራትን የማስፋት የኢምግሬሽን ፖሊሲዎች