“የኤርትራ ሠራዊት ዓዲግራት ከተማን ጳጉሜ 2/2014 በከባድ መሣሪያ ደብድቦ ሦስት ህፃናት የሚገኙባቸው አምስት ሰዎች ሲገደሉ 14 ደግሞ የተለያየ ጉዳት ደርሶባቸዋል” ሲሉ የዓዲግራት ጠቅላላ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ መናገራቸውን ሪፖርተራችን ዘግቧል። ረፖርተራችን አዲግራት ሄዶ በድብደባው ጉዳት እንደደረሰባቸው የገለፁና ሆስፒታል የተኙ ሰዎችንና የሆስፒታሉን ሠራተኞችንም አነጋግሯል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 08, 2023
የሩስያ የአፍሪካ ቀንድ ተጽእኖ እየጨመረ እንደኾነ ምሁራን ገለጹ
-
ዲሴምበር 08, 2023
ባይደን የዩናይትድ ስቴትስ ነባር ማኅበረሰቦችን በገንዘብ እንደሚደግፉ አስታወቁ
-
ዲሴምበር 08, 2023
የፑቲን የአረብ ሀገራት ፈጣን ጉብኝት “የማግለል ጫናን የመቃወም ጥረታቸውን ያሳያል”
-
ዲሴምበር 08, 2023
ኒዤር የፍልሰተኞች ሕጓን በመሻሯ የአውሮፓ ኅብረት ስጋት ገብቶታል
-
ዲሴምበር 08, 2023
በ“ብሔር ብሔረሰቦች ቀን” መከበር ምሁራን የሕገ መንግሥቱን ሚና ይጠይቃሉ