“የኤርትራ ሠራዊት ዓዲግራት ከተማን ጳጉሜ 2/2014 በከባድ መሣሪያ ደብድቦ ሦስት ህፃናት የሚገኙባቸው አምስት ሰዎች ሲገደሉ 14 ደግሞ የተለያየ ጉዳት ደርሶባቸዋል” ሲሉ የዓዲግራት ጠቅላላ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ መናገራቸውን ሪፖርተራችን ዘግቧል። ረፖርተራችን አዲግራት ሄዶ በድብደባው ጉዳት እንደደረሰባቸው የገለፁና ሆስፒታል የተኙ ሰዎችንና የሆስፒታሉን ሠራተኞችንም አነጋግሯል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
ሰሜን ሸዋና ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞኖችን የሚያጎራብቱ አካባቢዎች እየተረጋጉ ነው
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
የተማሪዎቹ ዝቅተኛ ውጤት መንስኤ መጠናት እንደሚገባው ምሑራን ገለፁ
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
የዳዳቡ የስደተኛ ካምፕ ሊስፋፋ ነው
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
የኒኮልስ ግድያ በአሜሪካ የፖሊስ ስርዓት ማሻሻያ ጥሪዎችን እንደገና ቀስቅሷል
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ማህበራዊ አውታሮች ለዕውቀት ሸግግር ፤ ቆይታ ከአንተነህ ተሰማ (አቢ) ጋር
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ቦረና ድርቅ እየበረታ ነው