በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በኤርትራ ሠራዊት ዓዲግራት ላይ የከባድ መሣሪያ ጥቃት ተፈጽሟል" የአካባቢው የሆስፒታል ምንጮች


"በኤርትራ ሠራዊት ዓዲግራት ላይ የከባድ መሣሪያ ጥቃት ተፈጽሟል" የአካባቢው የሆስፒታል ምንጮች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:21 0:00

“የኤርትራ ሠራዊት ዓዲግራት ከተማን ጳጉሜ 2/2014 በከባድ መሣሪያ ደብድቦ ሦስት ህፃናት የሚገኙባቸው አምስት ሰዎች ሲገደሉ 14 ደግሞ የተለያየ ጉዳት ደርሶባቸዋል” ሲሉ የዓዲግራት ጠቅላላ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ መናገራቸውን ሪፖርተራችን ዘግቧል። ረፖርተራችን አዲግራት ሄዶ በድብደባው ጉዳት እንደደረሰባቸው የገለፁና ሆስፒታል የተኙ ሰዎችንና የሆስፒታሉን ሠራተኞችንም አነጋግሯል።

XS
SM
MD
LG