“የኤርትራ ሠራዊት ዓዲግራት ከተማን ጳጉሜ 2/2014 በከባድ መሣሪያ ደብድቦ ሦስት ህፃናት የሚገኙባቸው አምስት ሰዎች ሲገደሉ 14 ደግሞ የተለያየ ጉዳት ደርሶባቸዋል” ሲሉ የዓዲግራት ጠቅላላ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ መናገራቸውን ሪፖርተራችን ዘግቧል። ረፖርተራችን አዲግራት ሄዶ በድብደባው ጉዳት እንደደረሰባቸው የገለፁና ሆስፒታል የተኙ ሰዎችንና የሆስፒታሉን ሠራተኞችንም አነጋግሯል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 18, 2024
ለ”ሔር ኢሴ” የተሰጠውን እውቅና የኢሳ ጎሳዎች ኡጋዝ በድሬደዋ ተረከቡ
-
ዲሴምበር 18, 2024
በሞዛምቢክ ጋዜጠኞች ሐሰተኛ መረጃን ለመዋጋት ጥረታቸውን አጠናቅረው ቀጥለዋል
-
ዲሴምበር 18, 2024
የጋና ጋዜጠኞች የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል እየሠሩ ነው
-
ዲሴምበር 17, 2024
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሐሰተኛ መረጃዎችን ስርጭት ለማስቆም እየተሞከረ ነው
-
ዲሴምበር 17, 2024
የውጭ ባንኮች ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሠሩ የሚፈቅደው ዐዋጅ ጸደቀ