አምቦ —
የከተማው ከንቲባ ተወካይ አቶ ቱፋ አብዲ "ቤቶቹ እንዲነሱ የተወሰነው የመንገዱ ግንባታ ተቋራጭ የግንባታውን ቦታ ባለማፅዳታችን አቤቱታ በማቅረቡ ነው" ሲሉ ተናግረዋል::
"ከቦታው ለሚነሱ አቅመ ደካሞችና ቤት የመስራት አቅም ያላቸውን ለይተን ጊዜያዊና ዘላቂ መፍትሄ እንሰጣለን" ብለዋል::
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።