በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአምቦ ከተማ ነዋሪዎች ቅሬታ አሰሙ


"በመንገድ ግንባታ ምክንያት የምንኖርበትን የመንግስት ቤት ቶሎ እንድናፈርስ መወሰኑ ቅሬታ አሳድሮብናል" ሲሉ አንዳንድ የአምቦ ከተማ 03 ቀበሌ ነዋሪዎች ተናገሩ:: "ግንባታው ከ100 በላይ አባ ወራዎችን ስለሚያስነሳ ቤት አልባ ያደርገናል" ብለዋል::

የከተማው ከንቲባ ተወካይ አቶ ቱፋ አብዲ "ቤቶቹ እንዲነሱ የተወሰነው የመንገዱ ግንባታ ተቋራጭ የግንባታውን ቦታ ባለማፅዳታችን አቤቱታ በማቅረቡ ነው" ሲሉ ተናግረዋል::

"ከቦታው ለሚነሱ አቅመ ደካሞችና ቤት የመስራት አቅም ያላቸውን ለይተን ጊዜያዊና ዘላቂ መፍትሄ እንሰጣለን" ብለዋል::

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአምቦ ከተማ ነዋሪዎች ቅሬታ አሰሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:41 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG