በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲሷ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ


የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ
የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲሷ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት በኃላፊነት ቆይታቸው ዋነኛው ትኩረታቸው ሰላምን ማስፈን እንደሆነ ገለፁ፡፡

አዲሷ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት በኃላፊነት ቆይታቸው ዋነኛው ትኩረታቸው ሰላምን ማስፈን እንደሆነ ገለፁ፡፡ ሀገር ለመገንባትም የሰላም አስፈላጊነትን ከመግለፅ አልፈው በብርቱ ተማፅነዋል፡፡

በሌላም በኩል ደግሞ ለዘላቂ ሰላም ዋስትና ያለው ዴሞክራሲ እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አዲሷ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:55 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG