በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አሜሪካ በኢትዮጵያ እየታየ ያለውን ለውጥ እንደምትደግፍ ገለጸች


ዩናይትድ ስቴትስ የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድን የመቶ ቀናት ክንውኖች አድንቃለች፡፡

ዩናይትድ ስቴትስ የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድን የመቶ ቀናት ክንውኖች አድንቃለች፡፡ በኢትዮጵያ የሀገሪቱ አምባሳደር ማይክ ሬነር እንዳሉት፣ ጠ/ሚኒስትሩ አስደናቂ፣ ጠንካራ፣ ግልፅና ቀጥተኛ ንግግሮችን አድርገዋል፣ ጠቃሚ እርምጃዎችንም ወስደዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

አሜሪካ በኢትዮጵያ እየታየ ያለውን ለውጥ እንደምትደግፍ ገለጸች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:08 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG