አዲስ አበባ —
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ በደቡብ ኢትዮጵያ በአያሌ አባሎቹና ሌሎች ዜጎች ላይ ህገወጥ እስራትና እንግለት የተፈፀመባቸው እንደሆነ አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የሀዋሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ያደረገው ምርመራም ተመሳሳይ ችግር እንዳለ አመለከተ፡፡
ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ በደቡብ ኢትዮጵያ በአያሌ አባሎቹና ሌሎች ዜጎች ላይ ህገወጥ እስራትና እንግለት የተፈፀመባቸው እንደሆነ አስታወቀ፡፡
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ በደቡብ ኢትዮጵያ በአያሌ አባሎቹና ሌሎች ዜጎች ላይ ህገወጥ እስራትና እንግለት የተፈፀመባቸው እንደሆነ አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የሀዋሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ያደረገው ምርመራም ተመሳሳይ ችግር እንዳለ አመለከተ፡፡
ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ