No media source currently available
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ በደቡብ ኢትዮጵያ በአያሌ አባሎቹና ሌሎች ዜጎች ላይ ህገወጥ እስራትና እንግለት የተፈፀመባቸው እንደሆነ አስታወቀ፡፡