በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሦስት ፓርቲዎች በዋሺንግተን ዲሲ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ


የኢትዮጵያ ካርታ
የኢትዮጵያ ካርታ

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ፣ ሰማያዊ ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል።

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ፣ ሰማያዊ ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል።

ሦስቱም ድርጅቶች ትናንት - ዕሁድ ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ ባካሄዱት ሕዝባዊ ስብሰባ ነው ይህንኑ ስምምነታቸውን ይፋ ያደረጉት።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሦስት ፓርቲዎች በዋሺንግተን ዲሲ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:31 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG