አዲስ አበባ —
የደቡብ ብሄር-ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ሰዎቹ መታሰራቸውን ሲያረጋገጥ፤ ምክንያቱ ግን ከፓርቲ አባልነትና ሥራ ጋር የታያያዘ አይደለም ብሏል፤ ጉዳያቸው እየተጣራ መሆኑንም አመልክቷል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው