በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መኢአድ አባላቶቼ ታሰሩብኝ አለ


ሦስት ከፍተኛ አመራሮቹን ጨምሮ 13 ሰዎች በጋሞ ጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ መታሰራቸውን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት(መኢአድ) አስታወቀ።

የደቡብ ብሄር-ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ሰዎቹ መታሰራቸውን ሲያረጋገጥ፤ ምክንያቱ ግን ከፓርቲ አባልነትና ሥራ ጋር የታያያዘ አይደለም ብሏል፤ ጉዳያቸው እየተጣራ መሆኑንም አመልክቷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

መኢአድ አባላቶቼ ታሰሩብኝ አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:22 0:00

XS
SM
MD
LG