በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ሥራ የማቆም አድማ


የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዮሽን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ኮለኔል ወሰንየለህ ሁነኛው
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዮሽን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ኮለኔል ወሰንየለህ ሁነኛው

የኢትዮጵያ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ሥራ የማቆም አድማ መትተዋል።

የኢትዮጵያ የአየር ትራፊክ ቆጣጣሪዎች ሥራ የማቆም አድማ መትተዋል። ጥያቄዎቸው ጥቅማጥቅምና የደመወዝ ጭማሪ መሆናቸው ተገልጿል። የሃገሪቱን የአየር ክልል ለመዝጋት መሞከር ተገቢ አይደለም ያለው የኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን ባለሥልጣን የበረራዎች መስተጓጎል እንዳላጋጠመ ተናግሯል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የኢትዮጵያ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ሥራ የማቆም አድማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:54 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG