በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያና ኤድስ ዛሬ


በኢትዮጵያ የኤችአይቪ ሥርጭትና የኤድስ ሞት መጠን መቀነሱ ተነግሯል፡፡

የኢትዮጵያ ፌዴራል የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ፅህፈት ቤት ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኤድስ መቆጣጠሪያ ፕሮግራም ዩኤንኤድስ ጋር በመተባበር ያወጣው የቅኝት ሪፖርት በኢትዮጵያ የኤችአይቪ ሥርጭት በ20 ከመቶ፤ ኤድስ የሚያስከትለው ሞትም እንዲሁ በ20 ከመቶ መቀነሱ ዓለምአቀፍ የኤድስ ቀንን ምክንያት በማድረግ በወጣ ሪፖርት ተጠቅሷል።

ኢትዮጵያ በሌሎችም የወረርሽኙ ቁጥጥር ዘርፎች የወሰደችውን እርምጃ እንዲያስረዱ የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ፅህፈት ቤት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ መስቀሌ ሌራን ትዝታ በላቸው አነጋግራለች።

ለዝርዝሩ ዘገባውን ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG