በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለምአቀፍ የኤድስ ጉባዔ ደርባን ደቡብ አፍሪካ ላይ ተጀምሯል


ተዋናይት ቻርሊዝ ቴሮን በዓለምአቀፍ የኤድስ ጉባዔ ደርባን ደቡብ አፍሪካ
ተዋናይት ቻርሊዝ ቴሮን በዓለምአቀፍ የኤድስ ጉባዔ ደርባን ደቡብ አፍሪካ

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰላም መልዕክተኛ የሆነችው አሜሪካዊት ተዋናይት ቻርሊዝ ቴሮን እኤአ 2030 ዓ.ም የመጨረሻው ዓመታዊ ዓለምአቀፍ የኤድስ ጉባኤ ይሁን ስትል ጥሪ አቀረበች።

ቴሮን ጥሪውን ያቀረበችው ትናንት ሰኞ ደርባን ከተማ በተከፈተው ሃያ አንደኛው ዓለም አቀፍ የኤድስ ጉባዔ መክፈቻ ላይ ባሰማችው ንግግር ነው።

የተመድ ኤድስን በ2030 ዓ.ም. ለማስወገድ የያዘው ራዕይ እንዲሳካ መንግስታት ተመራማሪዎች እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካሎች በሙሉ በሽታውን በበለጠ ወጪና ዓቅም መድበው እንዲዋጉት አሳስባለች።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ዓለምአቀፍ የኤድስ ጉባዔ ደርባን ደቡብ አፍሪካ ላይ ተጀምሯል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:28 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG