በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእስር ላይ የነበረችው የአሐዱ ጋዜጠኛ ተፈታች


አሐዱ ራዲዮ እና ቴሌቪዥን
አሐዱ ራዲዮ እና ቴሌቪዥን

ከሽብር ተግባር ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው በእስር ላይ ከነበሩት ሁለት የአሐዱ ራዲዮ ጋዜጠኞች አንዷ መፈታቷ ተገለጸ።

የአሐዱ ራዲዮ 94.3 ጋዜጠኛ ሉዋም አታክልቲ ዛሬ በዋስ መፈታቷን ጠበቃዋና የምትሠራበት ተቋም ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቀዋል። ሌላው የጣቢያው ጋዜጠኛ ክብሮም ወርቁም በዋስ እንዲለቀቅ ፍ/ቤት መወሰኑ ታውቋል፡፡

ሁለቱን ጋዜጠኞች "ከሽብርተኛ ድርጅት ተልዕኮ በመቀበል እንቅስቃሴ ላይ ተሰማርተዋል" በሚል ጥርጣሬ ከሳምታት በፊት በቁጥጥር መዋላቸው ይታወሳል፡፡

የሕግ ጠበቃቸውንና የጣቢያውን ኃላፊ በጉዳዩ ዙሪያ አነጋግረናል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በእስር ላይ የነበረችው የአሐዱ ጋዜጠኛ ተፈታች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:46 0:00


XS
SM
MD
LG