በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አጎአ እንዲሰፋ ኃይለማርያም ደሣለኝ ጠየቁ


አጎአ - አዲስ አበባ - 2013
አጎአ - አዲስ አበባ - 2013




ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሣለኝ - /ፎቶ - ፋይል/
ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሣለኝ - /ፎቶ - ፋይል/

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:14 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ዩናይትድ ስቴትስ ከሠሃራ በስተደቡብ ላሉ የአፍሪካ ሃገሮች ያወጣችው በምኅፃር አጎአ የሚባለው ከቀረጥ ታሪፍ ነፃ የመናገድ፤ የአፍሪካ የዕድገትና የንግድ ዕድሎች ተጠቃሚነት ሕግ ረዘም ላሉ ዓመታት መቀጠል እንዳለበት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ጠይቀዋል፡፡
አጎአ - አዲስ አበባ - 2013
አጎአ - አዲስ አበባ - 2013

አዲስ አበባ ላይ በተከፈተው የአጎአ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ባደረጉት ንግግር ጠቀሜታው ሊሰፋ፤ ከገበያ ዕድልም ሊያልፍ ይገባዋል ብለዋል፡፡

የአሜሪካው የንግድ ከፍተኛ ባለሥልጣን ማይክል ፍሮማን በበኩላቸው አጎአ አሜሪካና አፍሪካን በንግድና በምጣኔ ኃብት የሚገኛኙበትን ሁኔታ በእውነት የቀየረ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
አጎአ - አዲስ አበባ - 2013
አጎአ - አዲስ አበባ - 2013

ዝርዝሩን ከእስክንድር ፍሬው እና ከጌብ ጃሰሎ ዘገባዎች ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG