በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኃይል ጥቃት እና የጠብ አጫሪነት ዝንባሌም እንደ ጤና ሁከት


ፕሮፌሰር ዮናስ እንዳለ እና ዶ/ር ዋልተንጉስ ዳርጌ
ፕሮፌሰር ዮናስ እንዳለ እና ዶ/ር ዋልተንጉስ ዳርጌ

"አንድ ሰው ስለ ራሱ፣ ስለ ሌሎችና ስለ ዓለም ያለው አስተሳሰብ ሁሉን ነገር ከመጠን በላይ በችኮነት የሚያይ ከሆነ፣ ሰዎች ተነስተውብኛል ሊያጠፉኝ ነው ካለ ከፍተኛ የንዴትና የስጋት ስሜት ሊፈጥርበት ይችላል።" ፕሮፌሰር ዮናስ እንዳለ። ".. ድንገት እንዲህ ባለ ቁጣ የሚዋጥን ሰው የሚተነኩ ነገሮች የትየለሌ ናቸው። ምክኒያታዊነት የለውም። ያን ስሜት እንደ ሱስ ማረቅ ነው የሚሻለው።.." ዶ/ር ዋልተንጉስ ዳርጌ።

በሰው ልጅ የተፈጥሮ ሥሜት ጠባይ፣ ኃይል የተቀላቀለና ጠብ አጫሪ ዝንባሌ ይልቁንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ የሚታዩ ግጭቶችን ተዛምደው የተነሱ ጥያቄዎች ናቸው ሃኪምዎን ይጠይቁ ለምሽቱ ትኩረት የሚያደርግባቸው ጭብጦች።

በዚህ ተከታታይ ዝግጅት በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ በሚገኘው የሜዮ ክሊኒክ የነርቭና የአዕምሮ ህክምና ልዩ ባለሞያ ፕሮፌሰር ዮናስ እንዳለ ገዳ እና በጀርመኑ የድሬስደን ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ት/ርት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰርና የበርካታ መጻሕፍት ደራሲው ዶ/ር ዋልተንጉስ ዳርጌ ጋር ናቸው።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኃይል ጥቃት እና የጠብ አጫሪነት ዝንባሌም እንደ ጤና ሁከት
please wait

No media source currently available

0:00 0:17:01 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG