በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካዊያን እና ትውልደ አፍሪካዊያን በአሜሪካ ድምፅ መስጠት ሂደቱ ያላቸውን ተሳትፎ እየጨምረ ነው ተባለ


በዩናይትድ ስቴይትስ የሚኖሩ አፍሪካዊያንና አፍሪካዊ ትውልድ ያላቸው አሜሪካዊያን በአዲሲቷ ሀገራቸው ድምፅ በመስጠት በፖለቲካ ሂደቱ ያላቸው ተሳትፎ እየጨምረ ሔዷል።

በአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ የአፍሪካ ዝግጅት ክፍል የተሰናዳ ውይይት ላይ የተሳተፉ የማህበረሰቦች የምርጫ ተሳትፎ ባለሙያዎች እንዳስረዱት፤ ኢትዮጵያዊያን፤ አፍሪካዊያንና ሌሎችም በዩናይትድ ስቴይትስ የፖለቲካ ሂደት የሚያደርጉት ተሳትፎ፤ ለራሳቸውና ለልጅቾቻቸው የወደፊት ህይወት ስኬት ወሳኝ ነው።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

አፍሪካዊያን እና ትውልደ አፍሪካዊያን በአሜሪካ ድምፅ መስጠት ሂደቱ ያላቸውን ተሳትፎ እየጨምረ ነው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:33 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG