በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካ ነክ ርዕሶች


የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶንዮ ጉተሪሽ
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶንዮ ጉተሪሽ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶንዮ ጉተሪሽ በሶርያ የሚካሄደው ጦርነት ለ30 ቀናት ያህል እንዲቆም የጸጥታው ምክር ቤታ ያሳለፈውን ውሳኔ መንግስታት ባለመተግበራቸው ነቀፌታ አቅርበዋል።

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶንዮ ጉተሪሽ በሶርያ የሚካሄደው ጦርነት ለ30 ቀናት ያህል እንዲቆም የጸጥታው ምክር ቤታ ያሳለፈውን ውሳኔ መንግስታት ባለመተግበራቸው ነቀፌታ አቅርበዋል።

የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብት ክፍል የሚያደርገውን የአራት ቀናት ጉባዔ ሲከፍቱ ጉተረሽ ባደረጉት ንግግር ውጊያው አሁኑኑ እንዲቆም ጥሪ አቀርበዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አፍሪካ ነክ ርዕሶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:46 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG