በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካ ነክ ጉዳዮች


የቀድሞው ፕሬዚዳንት ጃከብ ዙማ
የቀድሞው ፕሬዚዳንት ጃከብ ዙማ

ደቡብ አፍሪካዊያን በመላ ሃገሪቱ ተንሠራፍቷል የሚባለውን “ስቴት ከፕቸር” የሚባለውን የሙስና መረብ ሊያጋልጥ የሚችል የፍርድ ቤት ምርመራ የሚጀመርበትን ጊዜ እየተጠባበቁ መሆናቸው ተነግሯል።

ደቡብ አፍሪካዊያን በመላ ሃገሪቱ ተንሠራፍቷል የሚባለውን “ስቴት ከፕቸር” የሚባለውን የሙስና መረብ ሊያጋልጥ የሚችል የፍርድ ቤት ምርመራ የሚጀመርበትን ጊዜ እየተጠባበቁ መሆናቸው ተነግሯል።

“ስቴት ከፕቸር” የሚው ሃረግ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ጃከብ ዙማና ግብር-አበሮቻቸው በተለይ ደግሞ “የጉብታ ቤተሰብ” በሚል የሚታወቁት ሕንዳዊያን ወንድማማች በቢሊዮኖች ዶላሮች የሚቆጠር የመንግሥት ገንዘብ ለመዝረፍ ይጠቀሙበት ነበር የተባለ ዘዴ መሆኑን ሪፖርተራችን ዳረን ታይለር ከጆሃንስበርግ ዘግቧል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

አፍሪካ ነክ ጉዳዮች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:55 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG