በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካ ነክ ርዕሶች


ከባድ የሙስና ተግባር በሚፈፀምባቸው ሀገሮች ውስጥ የንግድን ሥነ ምግባር የሚከተሉ ድርጅቶች ቁጥር ሊበዛ አንደሚችል አንድ አዲስ ጥናት ሰሞኑን ቢያመለክትም የሕዝቡንና የመዋዕለ ንዋይ ድጋፍ ለማግኘት ግን ጊዜ እንደሚጠይቅ ተገለፀ፡፡

ከባድ የሙስና ተግባር በሚፈፀምባቸው ሀገሮች ውስጥ የንግድን ሥነ ምግባር የሚከተሉ ድርጅቶች ቁጥር ሊበዛ አንደሚችል አንድ አዲስ ጥናት ሰሞኑን ቢያመለክትም የሕዝቡንና የመዋዕለ ንዋይ ድጋፍ ለማግኘት ግን ጊዜ እንደሚጠይቅ ተገለፀ፡፡

በሕንድ በግብፅና በዚምባዌ ላይ ያተኮረው ጥናት የሥነ ምግባር ጉድለትን የሚያሰወግዱ ኩባንያዎች የሕዝብና የመዋዕለ ንዋይ አፍሳሾች ድጋፍ እንደሚያገኙ አንድ አዲስ ጥናት ሊገነዘብ ችሏል፡፡

በኤክሰን ዩኒቨርስቲ የአስተዳደር ጥናት ተባባሪ ፕሮፌሰር ዊሊያም ሃርቢ ከቻይናውያንና ከአሜሪካዊያን ባልደረቦቻቸው ጋር ሆነው በጥናቱ ሥራ ተሳትፈዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አፍሪካ ነክ ርዕሶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:58 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG