በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአድዋ ፓን አፍሪካን ዩኒቨርሲቲ ግንባታ


የአድዋ ፓን አፍሪካን ዩኒቨርሲቲ ግንባታ ለመነጋገር አዲስ አበባ በሚገኘው ሸራተን ሆቴል ጥር ሰባት ቀን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የተገኙበት ጉባዔ ተካሂዷል።

የአድዋ ፓን አፍሪካን ዩኒቨርሲቲ ግንባታ ለመነጋገር አዲስ አበባ በሚገኘው ሸራተን ሆቴል ጥር ሰባት ቀን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የተገኙበት ጉባዔ ተካሂዷል።

በጉባዔው የአድዋ ፓን አፍሪካን ዩኒቨርሲቲ የህንፃ ሥራ እንደሚጀመርና የኢትዮጵያ መንግሥት 2መቶ ሚልዮን ብር ለግንባታው እንዳበረከተ ተገልጿል።

የፓን አፍሪካን ዩኒቨርሲቲ ምሥራታ አስተባባሪ ኮሜቴ ዋና አባል የሆኑት ዶ/ር አየለ በከሬን ስለጉባዔው እንዲያብራሩልን ጋብዘናል። ዶ/ር አየለ በመቀለ ዩኒቨርሲቲ በቅርስ ጥናት ትምህርት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአድዋ ፓን አፍሪካን ዩኒቨርሲቲ ግንባታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:43 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG