በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትግራይ ክልል የወርቅ መዳሊያ ተሸላሚ ኾነች


የትግራይ ክልል ለዘመናት ተራቁቶ የነበረው አካባቢውን መልሶ ለማልማት ባወጣው ፖሊሲና ሕዝቡ ባደረገው ጥረት ለተገኘው ውጤት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳድሮ አንደኛ በመውጣት የወርቅ ሜዳልያ ተሸላሚ ለመሆን መብቃቱን በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በረሀነት እንዳይስፋፋ የሚሠራ ቢሮ ባለፈው ማክሰኞ አስታውቋል።

የትግራይ አርሶ አደሮች ካለፉት 15 አመታት ወዲህ አንድ ሚሊዮን ሄክታር ከሚሆን መሬትና ኮረብታዎች ቢያንስ 90 ሚልዮን ቶኖች አፈርና አለት በእጃቸው እንዳንቀሳቀሱ በ World Resource Institute የመልሶ ማልማት ጠቢብ Reij Said ጠቁመዋል። ስለጉዳዩ እንዲያብራሩልን የትግራይ የእርሻና የአከባቢ ጥበቃ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አትንኩት መዝገቡን አዳነች ፍሰሀየ አነጋግራለች።

ያነጋገረቻቸው አዳነች ፍስሃዬ ነች ዶክተር አትንኩት ስለሽልማቱ በማብራራት ይጀምራሉ።

ትግራይ ክልል የወርቅ መዳሊያ ተሸላሚ ኾነች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:18 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG