በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትራምፕ ስርዐተ-ፆታን አስመልክቶ የፈረሙት ፕሬዝዳንታዊ ትእዛዝ አፍሪካ ውስጥ የተለያየ ምላሾች እየቀረቡበት ነው


ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር ጀንዋሪ 20 ቀን 2025 ዓ.ም በዋይት ሃውስ ኦቫል ኦፊስ የሥራ አስፈፃሚ ትዕዛዝ ሲፈርሙ።
ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር ጀንዋሪ 20 ቀን 2025 ዓ.ም በዋይት ሃውስ ኦቫል ኦፊስ የሥራ አስፈፃሚ ትዕዛዝ ሲፈርሙ።

በተለያዩ የአፍሪካ አገሮች ያሉ ጠበቅ ያለ ወግ የሚያራምዱ ወገኖች የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሥርዓተ ፆታን እና ብዝሃነትን አስመልክቶ የፈረሙትን ፕሬዝዳንታዊ ትዕዛዝ ሲያደንቁ፤ በአህጉሪቱ ውስጥ ያሉ የተመሳሳይ ጾታ መብት ተሟጋቾች እና የማህበረሰብ አባላት በበኩላቸው ከፍተኛ ስጋት እንዳሳደረባቸው እየገለጹ ነው።

ቲሞቲ ኦቢዙ ከናይጄሪያ ዋና ከተማ አቡጃ ያደረሰንን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG