አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
አሜሪካ ለውጪ ሃገራት የሚሰጥን ርዳታ ለ90 ቀናት እንዲቆም መወሰኗን ተከትሎ፣ የአፍሪካ መንግሥታት ውሳኔው ሊያስከትል የሚችለው ችግር ለመጋፈጥ በመዘጋጀት ላይ ናቸው። የቪኦኤ የናይሮቢ ቢሮ ኃላፊ ማሪያማ ዲያሎ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም