አሜሪካ ለውጪ ሃገራት የሚሰጥን ርዳታ ለ90 ቀናት እንዲቆም መወሰኗን ተከትሎ፣ የአፍሪካ መንግሥታት ውሳኔው ሊያስከትል የሚችለው ችግር ለመጋፈጥ በመዘጋጀት ላይ ናቸው። የቪኦኤ የናይሮቢ ቢሮ ኃላፊ ማሪያማ ዲያሎ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
አሜሪካ ርዳታ ማቋረጧን ተከትሎ፣ የአፍሪካ ሃገራት አማራጭ መፍትሄ ለመሻት እየተንቀሳቀሱ ነው
- ቪኦኤ ዜና

አሜሪካ ለውጪ ሃገራት የሚሰጥን ርዳታ ለ90 ቀናት እንዲቆም መወሰኗን ተከትሎ፣ የአፍሪካ መንግሥታት ውሳኔው ሊያስከትል የሚችለው ችግር ለመጋፈጥ በመዘጋጀት ላይ ናቸው። የቪኦኤ የናይሮቢ ቢሮ ኃላፊ ማሪያማ ዲያሎ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም