ለሴት ልጆች የተሻለ ህይወት እንትጋ
የዘንድሮው ዓመታዊ የአለም አቀፍ የስነህዝብ ጥናት ዘገባ በጆርዳን ዋና ከተማ በአማን ተካሂዶ ነበር። ዘገባው የአስር አመት ዕድሜ ክልል ላይ የሚገኙ አዳጊ ሴቶችን የወደፊት የህይወት እጣ ለመመርመር ሞክሯል። እንደዘገባው አብዛኛዎቹ ልጃገረዶች በማደግ ላይ በሚገኙ ሃገሮች ውስጥ የሚኖሩ ሲሆን መሰረታዊ ትምህርትና ህክምና ባልተሟላበት፤ ደህንነታቸውም አስጊ በሆነበት ቦታ ነው የሚያድጉት። የፆታ እኩልነትነት አመለካከትብ ለመቀየር የበለጠ መሰራት እንዳለበት ተገልጿል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
“እስራኤል እና ፍልስጤም በሰላም የሚኖሩበት መፍትሄ ግድ ነው” ብሊንከን
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
ንግድ ባንክ በትግራይ የሂሳብ ሥራ ማጠናቀቁን ገለፀ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
ደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአጋቾች ይደርስብናል ያሉትን ጥቃት ተዋወሙ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
በኦሮምያ እና ሶማሌ ክልሎች ኮሌራ እየተስፋፋ ነው
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
ዲላ መንገድ ላይ ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
መታወቂያ ማግኘት ያልቻሉ ተፈናቃዮች አቤቱታ