ለሴት ልጆች የተሻለ ህይወት እንትጋ
የዘንድሮው ዓመታዊ የአለም አቀፍ የስነህዝብ ጥናት ዘገባ በጆርዳን ዋና ከተማ በአማን ተካሂዶ ነበር። ዘገባው የአስር አመት ዕድሜ ክልል ላይ የሚገኙ አዳጊ ሴቶችን የወደፊት የህይወት እጣ ለመመርመር ሞክሯል። እንደዘገባው አብዛኛዎቹ ልጃገረዶች በማደግ ላይ በሚገኙ ሃገሮች ውስጥ የሚኖሩ ሲሆን መሰረታዊ ትምህርትና ህክምና ባልተሟላበት፤ ደህንነታቸውም አስጊ በሆነበት ቦታ ነው የሚያድጉት። የፆታ እኩልነትነት አመለካከትብ ለመቀየር የበለጠ መሰራት እንዳለበት ተገልጿል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች