ለሴት ልጆች የተሻለ ህይወት እንትጋ
የዘንድሮው ዓመታዊ የአለም አቀፍ የስነህዝብ ጥናት ዘገባ በጆርዳን ዋና ከተማ በአማን ተካሂዶ ነበር። ዘገባው የአስር አመት ዕድሜ ክልል ላይ የሚገኙ አዳጊ ሴቶችን የወደፊት የህይወት እጣ ለመመርመር ሞክሯል። እንደዘገባው አብዛኛዎቹ ልጃገረዶች በማደግ ላይ በሚገኙ ሃገሮች ውስጥ የሚኖሩ ሲሆን መሰረታዊ ትምህርትና ህክምና ባልተሟላበት፤ ደህንነታቸውም አስጊ በሆነበት ቦታ ነው የሚያድጉት። የፆታ እኩልነትነት አመለካከትብ ለመቀየር የበለጠ መሰራት እንዳለበት ተገልጿል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ