አፍሪካ ውስጥ የሚሠሩ የረድዔት ድርጅቶች በትራምፕ አስተዳደር የቀረበው የዕርዳታ ቅነሳ በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ለቸነፈር ለተጋለጡ ሰዎች ምግብ የማድረስ አቅማቸውን ሊጎዳ ይችላል ሲሉ ፍርሃታቸውን ገልፀዋል።
የአሜሪካ ድምጿ ሬብካ ዋርድ ድርጅቶቹ ሊገጥማቸው ስለሚችለው ፈተና የሪፊዊጂ ኢንተርናሽናል ተባለውን ድርጅት ባልደረባ ማርክ ያርኔልን አነጋግራ ተከታዩን ዘግባለች።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ